የተከበራችሁ ወላጆች
ቅዳሜ 2/4/23 መደበኛው የአማርኛ ትምህርት እና የመዝሙር ጥናት እንደቀድሞው እንቀጥላለን::
ከሁለት ሳምንት በፊት የተማሩትን አረፍተ ነገራት ከዚህ በታች አስቀምጠናል እንዲያነቡት አስጠኗቸው
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እሁድ ህፃናቱ
መዝሙሮችን ይዘምራሉ
-ወ/ሮ ሙሉ አይናለም