Nate is Missing

ለደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አባላት በሙሉ:: የቤተክርስቲያናችን ልጅ ወጣት ናትናኤል ዮናስ ከጁላይ 4 ጀምሮ ጠፍቶ ቤተሰቦች በጭንቀት ላይ ይገኛሉ:: ሁላችንም ፎቶውን በማሰራጨት እንተባበር። ለነገ ሊቀርብ የነበረው ዓመታዊ ሪፖርት ተሰርዞ በምትኩ እግዚአብሔር በሰላም እንዲያስገኝልን በቤተክርስቲያናችን ውስጥ የጸሎት መርሐ ግብር  ይኖረናል::