የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ

ለደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም የኢትዮዺያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ ምዕመናን በሙሉ:: እንደሚታወቀው በአሁኑ ሰዓት በእግዚአብሔር ፈቃድ ከጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥራችን እየበዛ የቤተክርስቲያናችን ቦታ እየጠበበን እንገኛለን::ይህንንና ሌሎችንም ችግሮች ለመቅረፍ የቤተክርስቲያናችን የህንፃ ኮሚቴና የሰበካ ጉባኤ አባላት ለረጅም ጊዜ ጥናትና ውይይት ሲያደርጉ ቆይተው ባለን ሰፊ ግቢ ላይ አዲስ ቤተክርስቲያን ለመስራት ወስነዋል:: ይሁንና በቤተክርስቲያናችን መተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ 12:3 መሰረት እነዚህ … [Read more…]